ኪዬቭ በሩሲያ ኩርስክ ክልል ባለፉት 24 ሰዓታት እስከ 300 የሚደርሱ ወታደሮችን እና 3 ታንኮችን ጨምሮ 31 የታጠቁ ተሽከርካሪዎችን እንዳጣች የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

ሰብስክራይብ
ኪዬቭ በሩሲያ ኩርስክ ክልል ባለፉት 24 ሰዓታት እስከ 300 የሚደርሱ ወታደሮችን እና 3 ታንኮችን ጨምሮ 31 የታጠቁ ተሽከርካሪዎችን እንዳጣች የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ የኩርስክ ክልል ጥቃት ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ዩክሬን በአጠቃላይ እስከ 3,160 ወታደሮች፣ 44 ታንኮች እና 43 የወታደር ተሸካሚዎችን አጥታለች ሲል ሚኒስቴሩ አክሏል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0