የነሐሴ 10 ረፈድ ዋና ዋና የዓለም ዜናዎች🟠 የሩሲያ አየር መከላከያ ሰራዊት በጥቁር ባህር ላይ 5 የዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላኖችን በመጥለፍ ማውደሙን የገለፀ ሲሆን፤ በተጨማሪ ወደ ክራይሚያ የሚሄዱ ሁለት ሰው አልባ ጀልባዎችንም ማውደሙን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።🟠 በሩሲያ የኩርስክ ግዛት ላይ የተፈፀመው ጥቃት የዩክሬን ጦር በምስራቃዊ አቅጣጫ የሚገኝበትን አስቸጋሪ ሁኔታ እንዳያባብስ ስጋት መሆኑን የአሜሪካ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።🟠 ኤፍቢአይ የሩሲያ ተወላጅ የሆነውን አሜሪካዊ የፖለቲካ ሳይንቲስት ዲሚትሪ ሲምስን ቤት ፈተሸ።🟠 የአሜሪካ ደህንነት አገልግሎት የትራምፕን ደህንነት ለመጠበቅ የተወሰኑ የባይደን የደህንነት አባሎችን መላኩን የአሜሪካ መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል።🟠 ትራምፕ በምርጫው ካሸነፉ አሜሪካ ከኢራን ጋር "ወዳጅ" እንደምትሆን ቃል ገብተዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የነሐሴ 10 ረፈድ ዋና ዋና የዓለም ዜናዎች
የነሐሴ 10 ረፈድ ዋና ዋና የዓለም ዜናዎች
Sputnik አፍሪካ
የነሐሴ 10 ረፈድ ዋና ዋና የዓለም ዜናዎች🟠 የሩሲያ አየር መከላከያ ሰራዊት በጥቁር ባህር ላይ 5 የዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላኖችን በመጥለፍ ማውደሙን የገለፀ ሲሆን፤ በተጨማሪ ወደ ክራይሚያ የሚሄዱ ሁለት ሰው አልባ ጀልባዎችንም ማውደሙን የሩሲያ... 16.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-16T11:41+0300
2024-08-16T11:41+0300
2024-08-16T12:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий