ሩሲያ እና ቻይና የራሳቸውን አጀንዳ ቢያራምዱም የአፍሪካን ህዝብ ፍላጎት ለማጤን ዝግጁ መሆናቸውን አንድ የታሪክ ተመራማሪ ገለጸ “[ሩሲያ እና ቻይና] የአፍሪካን ህዝቦች ፍላጎት ከግምት ውስጥ በማስገባት ለመርዳት ይበልጥ ፈቃደኞች ናቸው። አዎን፣ የንግድ ልውውጥ ሆነ ወታደራዊ ትብብር ይኖራል፣ ነገር ግን ምዕራባውያን ሀገረት ካቀረቡት በተሻለ ሁኔታ ቻይና እና ሩሲያ ጋር አቅርቦቱ አለ " ሲል የኩባ ተወላጅ የሆነው የትምህርት ሳይንስ መምህር እና የታሪክ እና ፍልስፍና ባለሙያው ዲሚሬል አልፎንሶ ሎፔዝ ለስፑትኒክ ተናግሯል።ከዚህም በላይ አፍሪካ ከሁለቱ አገሮች ጋር ያላት ግንኙነት በቅኝ ግዛት ዘመን “ያልተበከለ” መሆኑን አስታውሷል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ እና ቻይና የራሳቸውን አጀንዳ ቢያራምዱም የአፍሪካን ህዝብ ፍላጎት ለማጤን ዝግጁ መሆናቸውን አንድ የታሪክ ተመራማሪ ገለጸ
ሩሲያ እና ቻይና የራሳቸውን አጀንዳ ቢያራምዱም የአፍሪካን ህዝብ ፍላጎት ለማጤን ዝግጁ መሆናቸውን አንድ የታሪክ ተመራማሪ ገለጸ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ እና ቻይና የራሳቸውን አጀንዳ ቢያራምዱም የአፍሪካን ህዝብ ፍላጎት ለማጤን ዝግጁ መሆናቸውን አንድ የታሪክ ተመራማሪ ገለጸ “[ሩሲያ እና ቻይና] የአፍሪካን ህዝቦች ፍላጎት ከግምት ውስጥ በማስገባት ለመርዳት ይበልጥ ፈቃደኞች ናቸው። አዎን፣ የንግድ... 14.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-14T20:03+0300
2024-08-14T20:03+0300
2024-08-14T20:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሩሲያ እና ቻይና የራሳቸውን አጀንዳ ቢያራምዱም የአፍሪካን ህዝብ ፍላጎት ለማጤን ዝግጁ መሆናቸውን አንድ የታሪክ ተመራማሪ ገለጸ
20:03 14.08.2024 (የተሻሻለ: 20:46 14.08.2024)
ሰብስክራይብ