የዩክሬን ጦር በኩርስክ አቅጣጫ በአንድ ቀን ብቻ 270 ያህል ወታደሮቹን ማጣቱን እና 16 የታጠቁ መኪኖች ደግሞ መውደማቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።

ሰብስክራይብ
የዩክሬን ጦር በኩርስክ አቅጣጫ በአንድ ቀን ብቻ 270 ያህል ወታደሮቹን ማጣቱን እና 16 የታጠቁ መኪኖች ደግሞ መውደማቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።በዩክሬን ስላለው ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ዕለታዊ ዘገባ የተሰጡ ሌሎች ቁልፍ ነጥቦች🟠 በኩርስክ ክልል ውስጥ የሚገኘው የሩሲያ ጦር በስክሪሌቭካ፣ ሌቭሺንካ፣ ሴሜኖቭካ፣ አሌክሴቭስኪ፣ ካሚሽኒ አካባቢዎች የዩክሬን የጦር ኃይሎች ተንቀሳቃሽ ቡድኖችን እንቅስቃሴ አቁሟል።🟠 በማርቲኖቭካ አካባቢ በተሽከርካሪ ላይ የነበሩ ሁለት የጠላት ቡድኖች ወድመዋል።🟠 ሩሲያ 18 የዩክሬን ወታደሮችን በኩርስክ ክልል የጦር ምርኮኛ አድርጋ ይዛለች።🟠 በአጠቃላይ በክልሉ በተደረገው ጦርነት ጠላት እስከ 2,300 ወታደሮች እና 37 ታንኮች አጥቷል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0