የበርካታ አፍሪካ ሀገራት ልኡካን በአለም አቀፉ አርሚ-2024 መድረክ ላይ ተገኝተዋል እ.አ.አ ከነሐሴ 12 እስከ 14 ድረስ እየተካሄደ ባለው የአለም አቀፉ አርሚ-2024 መድረክ አካል በሆነው የወታደራዊ ጦር መሣሪያዎች አውደ ርዕይ ላይ የማሊ፣ የናሚቢያ፣ የናይጄሪያ፣ የሞዛምቢክ እና የዚምባብዌን ጨምሮ ከበርካታ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ወታደራዊ መኮንኖች በሩሲያ ሞስኮ ከተማ በሚገኘው የአርበኞች ፓርክ ውስጥ የሚገኙትን የጦር መሳሪያዎች ትርኢቶች ጎብኝተዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የበርካታ አፍሪካ ሀገራት ልኡካን በአለም አቀፉ አርሚ-2024 መድረክ ላይ ተገኝተዋል
የበርካታ አፍሪካ ሀገራት ልኡካን በአለም አቀፉ አርሚ-2024 መድረክ ላይ ተገኝተዋል
Sputnik አፍሪካ
የበርካታ አፍሪካ ሀገራት ልኡካን በአለም አቀፉ አርሚ-2024 መድረክ ላይ ተገኝተዋል እ.አ.አ ከነሐሴ 12 እስከ 14 ድረስ እየተካሄደ ባለው የአለም አቀፉ አርሚ-2024 መድረክ አካል በሆነው የወታደራዊ ጦር መሣሪያዎች አውደ ርዕይ ላይ የማሊ፣... 14.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-14T18:32+0300
2024-08-14T18:32+0300
2024-08-14T19:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የበርካታ አፍሪካ ሀገራት ልኡካን በአለም አቀፉ አርሚ-2024 መድረክ ላይ ተገኝተዋል
18:32 14.08.2024 (የተሻሻለ: 19:23 14.08.2024)
ሰብስክራይብ