ሶማሊያ እና ግብፅ "ዓለም አቀፍ ሽብርተኝነትን ለመከላከል" ወሳኝ የሆነ የመከላከያ ስምምነት ተፈራረሙየሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ በሰሜን አፍሪካዊቷ ሀገር የስራ ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት ከፕሬዝዳንት አብዱልፈታህ ኤልሲሲ ጋር በካይሮ አል ኢቲሃዲያ ቤተ መንግስት የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል።ከውይይታቸው በኋላ ሁለቱ መሪዎች በሶማሊያ እና በግብፅ መካከል ያለውን የጸጥታ ትብብር ለማሳደግ ያለመ ጉልህ የሆነ የመከላከያ ስምምነት ተፈራርመዋል።“ ዓለም አቀፍ ሽብርተኝነትን ለመከላከል የወደፊቱ የጋራ መከላከያ ማሳያ ምስክር” በማለት ሼክ በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት ስምምነቱን አወድሰዋል።የግብፅ መንግስት በሞቃዲሾ የሚገኘውን ኤምባሲውን እንደገና ከመክፈቱም በላይ በካይሮ እና በሞቃዲሾ መካከል የግብፅ አየር መንገድን የቀጥታ በረራ እንዲጀምር በማድረግ በሶማሊያ እና በግብፅ መካከል ያለው የረጅም ጊዜ ግንኙነት መሻሻሉን አሳይተዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሶማሊያ እና ግብፅ "ዓለም አቀፍ ሽብርተኝነትን ለመከላከል" ወሳኝ የሆነ የመከላከያ ስምምነት ተፈራረሙ
ሶማሊያ እና ግብፅ "ዓለም አቀፍ ሽብርተኝነትን ለመከላከል" ወሳኝ የሆነ የመከላከያ ስምምነት ተፈራረሙ
Sputnik አፍሪካ
ሶማሊያ እና ግብፅ "ዓለም አቀፍ ሽብርተኝነትን ለመከላከል" ወሳኝ የሆነ የመከላከያ ስምምነት ተፈራረሙየሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ በሰሜን አፍሪካዊቷ ሀገር የስራ ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት ከፕሬዝዳንት አብዱልፈታህ ኤልሲሲ ጋር በካይሮ አል... 14.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-14T18:47+0300
2024-08-14T18:47+0300
2024-08-14T19:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሶማሊያ እና ግብፅ "ዓለም አቀፍ ሽብርተኝነትን ለመከላከል" ወሳኝ የሆነ የመከላከያ ስምምነት ተፈራረሙ
18:47 14.08.2024 (የተሻሻለ: 19:23 14.08.2024)
ሰብስክራይብ