በሱዳን ከባድ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ ሳቢያ ወደ 70 የሚጠጉ ሰዎች መሞታቸውን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሩ አስታወቁየሱዳን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ካሊል ፓሻ ሳይሪን "በጎርፍና በዝናብ የሞቱት ሰዎች ቁጥር 68 ደርሷል" ማለታቸውን የሱዳን ዜና አገልግሎት ማክሰኞ ዘግቧል።ተጎጂዎቹ በተለያዩ ምክንያቶች ሕይወታቸውን ያጡ ሲሆን ከእነዚህም መካከል የቤት መደርመስና መስጠም ይገኙበታል። ሚኒስትሩ አያይዘውም በሀገሪቱ ዝናባማ ወቅት በተከሰተው የጎርፍ አደጋ 130 ሰዎች መቁሰላቸውን እና ከ4,000 በላይ ቤቶች ሙሉ በሙሉ መውደማቸውን ጠቁመዋል።በሱዳን የዝናብ ወቅት በየአመቱ በሰኔ ወር ይጀምርና እስከ ጥቅምት ወር ድረስ ይቆያል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በሱዳን ከባድ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ ሳቢያ ወደ 70 የሚጠጉ ሰዎች መሞታቸውን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሩ አስታወቁ
በሱዳን ከባድ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ ሳቢያ ወደ 70 የሚጠጉ ሰዎች መሞታቸውን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሩ አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
በሱዳን ከባድ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ ሳቢያ ወደ 70 የሚጠጉ ሰዎች መሞታቸውን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሩ አስታወቁየሱዳን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ካሊል ፓሻ ሳይሪን "በጎርፍና በዝናብ የሞቱት ሰዎች ቁጥር 68 ደርሷል" ማለታቸውን የሱዳን ዜና... 14.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-14T16:05+0300
2024-08-14T16:05+0300
2024-08-14T16:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በሱዳን ከባድ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ ሳቢያ ወደ 70 የሚጠጉ ሰዎች መሞታቸውን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሩ አስታወቁ
16:05 14.08.2024 (የተሻሻለ: 16:46 14.08.2024)
ሰብስክራይብ