ቱርክ እ.አ.አ መስከረም 17 ሶስተኛውን ዙር የኢትዮጵያ እና የሶማሊያ ውይይት እንደምታስተናግድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ"ለሦስተኛው ዙር ውይይት እ.አ.አ መስከረም 17 በአንካራ በድጋሚ እንገናኛለን " ሲሉ የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃካን ፊዳን ማክሰኞ እለት ተናግረዋል።ሰኞ እና ማክሰኞ በቱርክ ፕሬዝዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን አነሳሽነት ሁለተኛው ዙር ዝግ ውይይት በአንካራ ተካሂዷል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ቱርክ እ.አ.
ቱርክ እ.አ.
Sputnik አፍሪካ
ቱርክ እ.አ.አ መስከረም 17 ሶስተኛውን ዙር የኢትዮጵያ እና የሶማሊያ ውይይት እንደምታስተናግድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ"ለሦስተኛው ዙር ውይይት እ.አ.አ መስከረም 17 በአንካራ በድጋሚ እንገናኛለን " ሲሉ የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃካን... 14.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-14T15:41+0300
2024-08-14T15:41+0300
2024-08-14T16:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий