በሩሲያ ቤልጎሮድ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መታወጁን የክልሉ ገዥ ተናግረዋልገዥው ቪያክሄስላቭ ግላድኮቭ እንዳሉት በቤልጎሮድ ክልል ያለው ሁኔታ እጅግ በጣም አስቸጋሪ ሆኖ ቀጥሏል። “በዩክሬን ታጣቂ ሃይሎች በየዕለቱ የሚተኮሱ ጥይቶች ቤቶችን አውድሟል ንፁሀን ዜጎች አቁስሏል እንዲሁም ገድሏል”።በመሆኑም የክልሉ ባለስልጣናት ተጨማሪ ጥበቃ እና ድጋፍ ለማድረግ በማሰብ በክልሉ የአስቸኳይ ጊዜ ማወጅ እንዲታወጅ ወስኗል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በሩሲያ ቤልጎሮድ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መታወጁን የክልሉ ገዥ ተናግረዋል
በሩሲያ ቤልጎሮድ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መታወጁን የክልሉ ገዥ ተናግረዋል
Sputnik አፍሪካ
በሩሲያ ቤልጎሮድ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መታወጁን የክልሉ ገዥ ተናግረዋልገዥው ቪያክሄስላቭ ግላድኮቭ እንዳሉት በቤልጎሮድ ክልል ያለው ሁኔታ እጅግ በጣም አስቸጋሪ ሆኖ ቀጥሏል። “በዩክሬን ታጣቂ ሃይሎች በየዕለቱ የሚተኮሱ ጥይቶች ቤቶችን አውድሟል... 14.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-14T15:04+0300
2024-08-14T15:04+0300
2024-08-14T15:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий