የፍልስጤም ፕሬዝዳንት የፊታችን ረቡዕ ከቱርኩ አቻቸው ጋር በአንካራ ሊገናኙ ነውየፍልስጤሙ ፕሬዝዳንት ማህሙድ አባስ በቱርክ በሚያደርጉት የሁለት ቀናት ጉብኝት ከቱርኩ ፕሬዝዳንት ኤርዶጋን ጋር የጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚሰጡ እና አስቸኳይ ስብሰባ በተጠራው የቱርክ ፓርላማ ላይም ንግግር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።በጋዛ ሰርጥ እስራኤል ባደረሰቸው ጥቃት ጉዳት የደረሰባቸው እና በቱርክ ህክምና እየተደረገላቸው የሚገኙ የፍልስጤም ንፁሃን ዜጎች በመርሃ ግብሩ ይገኛሉ።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የፍልስጤም ፕሬዝዳንት የፊታችን ረቡዕ ከቱርኩ አቻቸው ጋር በአንካራ ሊገናኙ ነው
የፍልስጤም ፕሬዝዳንት የፊታችን ረቡዕ ከቱርኩ አቻቸው ጋር በአንካራ ሊገናኙ ነው
Sputnik አፍሪካ
የፍልስጤም ፕሬዝዳንት የፊታችን ረቡዕ ከቱርኩ አቻቸው ጋር በአንካራ ሊገናኙ ነውየፍልስጤሙ ፕሬዝዳንት ማህሙድ አባስ በቱርክ በሚያደርጉት የሁለት ቀናት ጉብኝት ከቱርኩ ፕሬዝዳንት ኤርዶጋን ጋር የጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚሰጡ እና አስቸኳይ ስብሰባ... 14.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-14T15:04+0300
2024-08-14T15:04+0300
2024-08-14T15:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий