ከ11,000 በላይ ሰዎች ከሩሲያዋ ቤልጎሮድ ክልል ድንበር ለቀው ወጥተዋልበአሁኑ ጊዜ ወደ 1,000 የሚጠጉ ሰዎች በጊዜያዊ መጠለያ ውስጥ እንደሚገኙ የቤልጎሮድ ክልል ገዥ ቪያቼስላቭ ግላድኮቭ ተናግረዋል።ሰኞ እለት የክራስኖያሩዝስኪ አውራጃ ነዋሪዎች በዩክሬን ጦር ኃይሎች እንቅስቃሴ ምክንያት ወደ ደህንነታቸው ወደተጠበቁ አካባቢዎች እየተወሰዱ መሆኑን ተገልጿል።ባለፈው ሳምንት የዩክሬን ጦር ወደ ሩሲያ ድንበር አቋርጦ በኩርስክ ክልል ላይ ጥቃት ፈጽሞ በርካታ መንደሮችን መያዙ ይታወቃል። የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በጥቃቱ ላይ አስተያየት ሲሰጡ ዩክሬን ሌላ መጠነ ሰፊ የሆነ ትንኮሳ ፈፅማለች፤ ያለ ልዩነት ንፁሃን ዜጎችን ኢላማዎች አድረጋ ጥቃት ፈፅማለች ብለዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ከ11,000 በላይ ሰዎች ከሩሲያዋ ቤልጎሮድ ክልል ድንበር ለቀው ወጥተዋል
ከ11,000 በላይ ሰዎች ከሩሲያዋ ቤልጎሮድ ክልል ድንበር ለቀው ወጥተዋል
Sputnik አፍሪካ
ከ11,000 በላይ ሰዎች ከሩሲያዋ ቤልጎሮድ ክልል ድንበር ለቀው ወጥተዋልበአሁኑ ጊዜ ወደ 1,000 የሚጠጉ ሰዎች በጊዜያዊ መጠለያ ውስጥ እንደሚገኙ የቤልጎሮድ ክልል ገዥ ቪያቼስላቭ ግላድኮቭ ተናግረዋል።ሰኞ እለት የክራስኖያሩዝስኪ አውራጃ ነዋሪዎች... 13.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-13T15:00+0300
2024-08-13T15:00+0300
2024-08-13T15:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий