ዘሌንስኪ በሩሲያ ኩርስክ ክልል ለደርሰው ጥቃት ኃላፊነቱን ወሰዱ"እንደ ዩክሬን ጦር ዋና አዛዥ ኦሌክሳንደር ሲርስኪ ያሉ በጣም አስፈላጊ ከሆኑ ባልደረቦቼ ጋር ተገናኝተን በጦር ግንባር ስላለው የመከላከል እርምጃ እና በኩርስክ ክልል ውስጥ ስላደረግነው እንቅስቃሴ ተነግረናል" ሲሉ ዘሌንስኪ በ ኤክስ ገጻቸው ላይ አስፍረዋል።አክለውም በሩሲያ ግዛት ውስጥ " ለሚከናወነው ዘመቻ" የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የዩክሬን የደህንነት አገልግሎት "የሰብአዊ እቅድ" እንዲያዘጋጁ መመሪያ መስጠታቸውን ተናግረዋል። ባለፈው ሳምንት የዩክሬን ጦር ወደ ሩሲያ ድንበር ጥሶ በኩርስክ ክልል ጥቃት ፈጽሟል። የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በጥቃቱ ዙሪያ አስተያየታቸውን ሲሰጡ ዩክሬን ሌላ መጠነ ሰፊ የሆነ ትንኮሳ በማድረግ ንፁሃን ዜጎችን ያለልዩነት ኢላማ አድርጋ ጥቃት መፈፀሟ ተናግረዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ዘሌንስኪ በሩሲያ ኩርስክ ክልል ለደርሰው ጥቃት ኃላፊነቱን ወሰዱ
ዘሌንስኪ በሩሲያ ኩርስክ ክልል ለደርሰው ጥቃት ኃላፊነቱን ወሰዱ
Sputnik አፍሪካ
ዘሌንስኪ በሩሲያ ኩርስክ ክልል ለደርሰው ጥቃት ኃላፊነቱን ወሰዱ"እንደ ዩክሬን ጦር ዋና አዛዥ ኦሌክሳንደር ሲርስኪ ያሉ በጣም አስፈላጊ ከሆኑ ባልደረቦቼ ጋር ተገናኝተን በጦር ግንባር ስላለው የመከላከል እርምጃ እና በኩርስክ ክልል ውስጥ ስላደረግነው... 13.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-13T13:47+0300
2024-08-13T13:47+0300
2024-08-13T17:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий