የሩሲያ ጦር ኃይሎች በዶንዬትስክ አካባቢ የሚያካሂዱትን ጥቃት እንደጨመሩ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ አክሎም የሩሲያ ሰራዊት በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኘውን የሊሲቺኖዬ መንደር ነፃ እንዳወጣ ገልጿል። በተጨማሪም ሰራዊቱ ክራስኖጎሮቭካ ውስጥ በሚገኙ የከተማ ብሎኮች ቁጥጥር እንደጀመረ የመከላከያ ሚኒስቴሩ አመልክቷል።በዶንዬትስክ አካባቢ የሚገኙትን የኢቫኖቭካ፣ ሰርጌዬቭካ፣ ማኬዬቭካ፣ ኪሮቮ፣ አርቴሞቮ እና ዘሄላኖዬ መንደሮች ከዩክሬን ጦር ኃይሎች መመንጠሩ እየተጠናቀቀ እንደሆነም መግለጫው አክሏል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ጦር ኃይሎች በዶንዬትስክ አካባቢ የሚያካሂዱትን ጥቃት እንደጨመሩ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
የሩሲያ ጦር ኃይሎች በዶንዬትስክ አካባቢ የሚያካሂዱትን ጥቃት እንደጨመሩ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ጦር ኃይሎች በዶንዬትስክ አካባቢ የሚያካሂዱትን ጥቃት እንደጨመሩ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ አክሎም የሩሲያ ሰራዊት በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኘውን የሊሲቺኖዬ መንደር ነፃ እንዳወጣ ገልጿል። በተጨማሪም ሰራዊቱ ክራስኖጎሮቭካ ውስጥ... 12.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-12T20:47+0300
2024-08-12T20:47+0300
2024-08-12T21:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩሲያ ጦር ኃይሎች በዶንዬትስክ አካባቢ የሚያካሂዱትን ጥቃት እንደጨመሩ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
20:47 12.08.2024 (የተሻሻለ: 21:23 12.08.2024)
ሰብስክራይብ