በኡጋንዳ ዋና ከተማ ካምፓላ የቆሻሻ መጣያ ቦታ ላይ በደረሰ የመሬት መደርመስ አደጋ ቢያንስ 23 ሰዎች መሞታቸው ተዘገበየቆሻሻ መጣያው ክፍል ቅዳሜ ማለዳ እንደተደረመሰ ሞኒተር ጋዜጣ ዘግቧል። የፍለጋ እና ማዳን ስራው አሁንም ቀጥሏል፡፡የኡጋንዳ ዋና ከተማ ካምፓላ ባለስልጣን ቃል አቀባይ ዳንኤል ኑዌ አቢኔ እንደተናገሩት ከቆሻሻ ቁልል ስር በፍለጋ የወጡ 14 ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች ወደ ሙላጎ ብሔራዊ ሪፈራል ሆስፒታል ገብተው አስፈላጊው ህክምና እየተደረገላቸው ይገኛል፡፡ አንዳንዶቹ ከወዲሁ ከሆስፒታል ወጥተዋል፡፡የከተማዋ ነዋሪዎች፣ ፖሊሶች፣ የኡጋንዳ ብሔራዊ መንገዶች ባለስልጣን እና የኡጋንዳ ዋና ከተማ ካምፓላ ባለስልጣን ሰዎችን ለማዳን እንዲሁም የሟቾች አስክሬን ለመፈለግ ተባብረው እየሰሩ እንደሆነም ተዘግቧል፡፡የካምፓላ ከንቲባ ኤሪያስ ሉክዋጎ የቆሻሻ ማጠራቀሚያው ስፍራው ሊደረመስ እንደሚችል በጥር ወር አስጠንቅቀው ነበር ተብሏል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በኡጋንዳ ዋና ከተማ ካምፓላ የቆሻሻ መጣያ ቦታ ላይ በደረሰ የመሬት መደርመስ አደጋ ቢያንስ 23 ሰዎች መሞታቸው ተዘገበ
በኡጋንዳ ዋና ከተማ ካምፓላ የቆሻሻ መጣያ ቦታ ላይ በደረሰ የመሬት መደርመስ አደጋ ቢያንስ 23 ሰዎች መሞታቸው ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
በኡጋንዳ ዋና ከተማ ካምፓላ የቆሻሻ መጣያ ቦታ ላይ በደረሰ የመሬት መደርመስ አደጋ ቢያንስ 23 ሰዎች መሞታቸው ተዘገበየቆሻሻ መጣያው ክፍል ቅዳሜ ማለዳ እንደተደረመሰ ሞኒተር ጋዜጣ ዘግቧል። የፍለጋ እና ማዳን ስራው አሁንም ቀጥሏል፡፡የኡጋንዳ ዋና... 12.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-12T14:59+0300
2024-08-12T14:59+0300
2024-08-12T15:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በኡጋንዳ ዋና ከተማ ካምፓላ የቆሻሻ መጣያ ቦታ ላይ በደረሰ የመሬት መደርመስ አደጋ ቢያንስ 23 ሰዎች መሞታቸው ተዘገበ
14:59 12.08.2024 (የተሻሻለ: 15:23 12.08.2024)
ሰብስክራይብ