‼የመከላከያ ሚኒስቴር ዩክሬን የሩሲያን ግዛት ሰብራ ለመግባት ያደረገችውን የተጨናገፈ ሙከራ አስመልክቶ ዝርዝር ማብራሪያ ሰጥቷል፦ 🟠 ዩክሬን በኩርስክ ክልል በቶልፒኖ፣ ዙራቭሊ እና ኦብሺቺ ኮሎዴዝ ሰፈራዎች ሰብራ ለመግባት ያደረገችው ሙከራ በሩሲያ ጦር ሃይሎች ከሽፏል። 🟠 ዩክሬን በሩሲያ ኩርስክ ክልል ላለፉት 24 ሰዓታት ባደካሄደችው ጥቃት ሰባት ታንኮች፣ ሶስት ስትራይከር ታጠቂ ተሽከርካሪዎች፣ አንድ የእግረኛ ተዋጊ ተሽከርካሪ እና 28 ሌሎች የታጠቁ ተሽከርካሪዎችን ጨምሮ 230 የሚደርሱ ወታደሮችን እና 38 የጦር ተሸከርካሪዎችን አጥታለች። 🟠 የዩክሬን ጦር በኩርስክ ክልል ባካሄደው ጥቃት በአጠቃላይ 1,350 የሚደርሱ ወታደሮችን፣ 29 ታንኮችን፣ 23 የወታደር ማጓጓዣዎችን፣ 9 የእግረኛ ሰራዊት ተሽከርካሪዎችን እና 116 የታጠቁ ተሽከርካሪዎችን አጥቷል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
‼የመከላከያ ሚኒስቴር ዩክሬን የሩሲያን ግዛት ሰብራ ለመግባት ያደረገችውን የተጨናገፈ ሙከራ አስመልክቶ ዝርዝር ማብራሪያ ሰጥቷል፦
‼የመከላከያ ሚኒስቴር ዩክሬን የሩሲያን ግዛት ሰብራ ለመግባት ያደረገችውን የተጨናገፈ ሙከራ አስመልክቶ ዝርዝር ማብራሪያ ሰጥቷል፦
Sputnik አፍሪካ
‼የመከላከያ ሚኒስቴር ዩክሬን የሩሲያን ግዛት ሰብራ ለመግባት ያደረገችውን የተጨናገፈ ሙከራ አስመልክቶ ዝርዝር ማብራሪያ ሰጥቷል፦ 🟠 ዩክሬን በኩርስክ ክልል በቶልፒኖ፣ ዙራቭሊ እና ኦብሺቺ ኮሎዴዝ ሰፈራዎች ሰብራ ለመግባት ያደረገችው ሙከራ በሩሲያ ጦር... 11.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-11T17:23+0300
2024-08-11T17:23+0300
2024-08-11T17:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
‼የመከላከያ ሚኒስቴር ዩክሬን የሩሲያን ግዛት ሰብራ ለመግባት ያደረገችውን የተጨናገፈ ሙከራ አስመልክቶ ዝርዝር ማብራሪያ ሰጥቷል፦
17:23 11.08.2024 (የተሻሻለ: 17:46 11.08.2024)
ሰብስክራይብ