እስራኤል በማዕከላዊ ጋዛ ከተማ አል-ዳራጅ ሰፈር በሚገኝ ትምህርት ቤት ባካሄደችው የቦምብ ጥቃት ቢያንስ 100 ሰዎች ሲሞቱ በደርዘን የሚቆጠሩ ቆስለዋል ሲል ፕረስ ቲቪ ዛሬ ቅዳሜ ዘግቧል። የእስራኤል መከላከያ ሃይል (አይ.ዲ.ኤፍ) ጋዛ ከተማ ውስጥ በሚገኝ ትምህርት ቤት የአየር ድብደባ መፈፀሙን አረጋግጦ የፍልስጤም ንቅናቄ ሃማስ ተዋጊዎች ተጠልለውበት ነበር ብሏል። የእስራኤል መከላከያ ሃይል ከጥቃቱ በፊት “አልሞ ተኳሽ መሳርያዎችን መጠቀም፣ የአየር ላይ ክትትል እና የስለላ መረጃን ጨምሮ በሰላማዊ ሰዎች ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ በርካታ እርምጃዎች ተወስደዋል” ብሏል። ፎቶ እና ተንቀሳቃሽ ምስሉ ከማህበራዊ ትስስር ገፆች የተገኙ ናቸው።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
እስራኤል በማዕከላዊ ጋዛ ከተማ አል-ዳራጅ ሰፈር በሚገኝ ትምህርት ቤት ባካሄደችው የቦምብ ጥቃት ቢያንስ 100 ሰዎች ሲሞቱ በደርዘን የሚቆጠሩ ቆስለዋል ሲል ፕረስ ቲቪ ዛሬ ቅዳሜ ዘግቧል።
እስራኤል በማዕከላዊ ጋዛ ከተማ አል-ዳራጅ ሰፈር በሚገኝ ትምህርት ቤት ባካሄደችው የቦምብ ጥቃት ቢያንስ 100 ሰዎች ሲሞቱ በደርዘን የሚቆጠሩ ቆስለዋል ሲል ፕረስ ቲቪ ዛሬ ቅዳሜ ዘግቧል።
Sputnik አፍሪካ
እስራኤል በማዕከላዊ ጋዛ ከተማ አል-ዳራጅ ሰፈር በሚገኝ ትምህርት ቤት ባካሄደችው የቦምብ ጥቃት ቢያንስ 100 ሰዎች ሲሞቱ በደርዘን የሚቆጠሩ ቆስለዋል ሲል ፕረስ ቲቪ ዛሬ ቅዳሜ ዘግቧል። የእስራኤል መከላከያ ሃይል (አይ.ዲ.ኤፍ) ጋዛ ከተማ ውስጥ... 10.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-10T11:52+0300
2024-08-10T11:52+0300
2024-08-10T12:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
እስራኤል በማዕከላዊ ጋዛ ከተማ አል-ዳራጅ ሰፈር በሚገኝ ትምህርት ቤት ባካሄደችው የቦምብ ጥቃት ቢያንስ 100 ሰዎች ሲሞቱ በደርዘን የሚቆጠሩ ቆስለዋል ሲል ፕረስ ቲቪ ዛሬ ቅዳሜ ዘግቧል።
11:52 10.08.2024 (የተሻሻለ: 12:23 10.08.2024)
ሰብስክራይብ