የናሚቢያ ሕግ አስከባሪ መኮንኖች በሩሲያ ከፍተኛ የስልጠና ኮርሶችን ወሰዱ ከተለያዩ የናሚቢያ ኤጀንሲዎች የተውጣጡ ተወካዮች ከሰኔ 10 እስከ ሐምሌ 24 ድረስ ስልጠናውን እንደወሰዱ በናሚቢያ የሚገኘው የሩሲያ ኤምባሲ አስታውቋል።ለተሳታፊዎቹ ሶስት የስልጠና ፕሮግራሞች ተዘጋጅተው እንደነበር ተገልጿል። ከናሚቢያ የመጡት ሰልጣኞች በሚከተሉት ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ትምህርቶችን ለመውሰድ እድሉን አግኝተዋል፦ 🟠 የውስጥ ጉዳዮች አካላት/ፖሊስ አስተዳደር አደረጃጀት። 🟠 የዘመናዊ ኤክስፐርት ምርመራ እና ልየታ። 🟠 በፊሺንግ፣ ሶሻል ኢንጂነሪንግ እና በሌሎችም መንገዶች የሚፈጸሙ የፋይናንስ ስርቆት ወንጀሎችን መፍታት። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የናሚቢያ ሕግ አስከባሪ መኮንኖች በሩሲያ ከፍተኛ የስልጠና ኮርሶችን ወሰዱ
የናሚቢያ ሕግ አስከባሪ መኮንኖች በሩሲያ ከፍተኛ የስልጠና ኮርሶችን ወሰዱ
Sputnik አፍሪካ
የናሚቢያ ሕግ አስከባሪ መኮንኖች በሩሲያ ከፍተኛ የስልጠና ኮርሶችን ወሰዱ ከተለያዩ የናሚቢያ ኤጀንሲዎች የተውጣጡ ተወካዮች ከሰኔ 10 እስከ ሐምሌ 24 ድረስ ስልጠናውን እንደወሰዱ በናሚቢያ የሚገኘው የሩሲያ ኤምባሲ አስታውቋል።ለተሳታፊዎቹ ሶስት... 09.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-09T17:04+0300
2024-08-09T17:04+0300
2024-08-09T17:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий