ቭላዲሚር ፑቲን ከሩሲያ የፀጥታ ምክር ቤት ቋሚ አባላት ጋር ውይይት አደረጉ

ሰብስክራይብ
ቭላዲሚር ፑቲን ከሩሲያ የፀጥታ ምክር ቤት ቋሚ አባላት ጋር ውይይት አደረጉ በስብሰባው ሽብርተኝነትን መዋጋት በተመለከቱ ጉዳዮች እንደተወያዩ የፌደራል የደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር አሌክሳንደር ቦርትኒኮቭ ሪፖርት አድርገዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0