https://amh.sputniknews.africa
በአዲስ አበባ የሚገኘው የሩሲያ ባህል ማዕከል እንዲሁም የሶቭየት እና የሩሲያ ዩኒቨርሲቲዎች የቀድሞ ተማሪዎች ማህበር በደቡብ ኢትዮጵያ በደረሰው ከባድ የመሬት መንሸራተት ለተጎዱ ወገኖች ሰብአዊ ድጋፍ አደረጉ
በአዲስ አበባ የሚገኘው የሩሲያ ባህል ማዕከል እንዲሁም የሶቭየት እና የሩሲያ ዩኒቨርሲቲዎች የቀድሞ ተማሪዎች ማህበር በደቡብ ኢትዮጵያ በደረሰው ከባድ የመሬት መንሸራተት ለተጎዱ ወገኖች ሰብአዊ ድጋፍ አደረጉ
Sputnik አፍሪካ
በአዲስ አበባ የሚገኘው የሩሲያ ባህል ማዕከል እንዲሁም የሶቭየት እና የሩሲያ ዩኒቨርሲቲዎች የቀድሞ ተማሪዎች ማህበር በደቡብ ኢትዮጵያ በደረሰው ከባድ የመሬት መንሸራተት ለተጎዱ ወገኖች ሰብአዊ ድጋፍ አደረጉበአጠቃላይ 200 ኪሎ ግራም ዱቄት እና... 08.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-08T18:04+0300
2024-08-08T18:04+0300
2024-08-08T18:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2024
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
африка общий
በአዲስ አበባ የሚገኘው የሩሲያ ባህል ማዕከል እንዲሁም የሶቭየት እና የሩሲያ ዩኒቨርሲቲዎች የቀድሞ ተማሪዎች ማህበር በደቡብ ኢትዮጵያ በደረሰው ከባድ የመሬት መንሸራተት ለተጎዱ ወገኖች ሰብአዊ ድጋፍ አደረጉ
18:04 08.08.2024 (የተሻሻለ: 18:46 08.08.2024) በአዲስ አበባ የሚገኘው የሩሲያ ባህል ማዕከል እንዲሁም የሶቭየት እና የሩሲያ ዩኒቨርሲቲዎች የቀድሞ ተማሪዎች ማህበር በደቡብ ኢትዮጵያ በደረሰው ከባድ የመሬት መንሸራተት ለተጎዱ ወገኖች ሰብአዊ ድጋፍ አደረጉበአጠቃላይ 200 ኪሎ ግራም ዱቄት እና የአትክልት ዘይት ያበረከቱ ሲሆን፤ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የንግድ ምክር ቤት ተወካዮችም በራሳቸው አቅም ተጨማሪ ልገሳ እንደሚያደርጉ ተገልጿል። የንግድ ምክር ቤቱ ኃላፊ ቦጋለ ቢታኔ ከሩሲያ ባህል ማእከል ተጠባባቂ ሃላፊ ዲሚትሪ ብሪሌቭ የተረከበውን ሰብአዊ እርዳታ ተቀብለዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia