በእንግሊዝ ከተሞች እየደረሰ ያለውን የዘረኝነት ጥቃት ተከትሎ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ለዜጎቻቸው የጉዞ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋልበተለያዩ የብሪታንያ ከተሞች በሚገኙ ስደተኞች ላይ ያነጣጠረውን የሃይል እርምጃ ተከትሎ፣ ታንዛኒያውያን ፣ ናይጄሪያውያን እና በእንግሊዝ የሚኖሩ ኬንያውያን አደጋ ላይ ሊጥላቸው ከሚችሉ አካባቢዎች ከመገኘት እንዲቆጠቡ፤ ለደህንነታቸው ጥንቃቄ እንዲያደርጉ እና አንደ አስፈላጊነቱ ከኤምባሲዎች እና ከሚመለከታቸው አካላት እርዳታ ማግኘት እንዲችሉ ተመክረዋል።"እዚህ እንግሊዝ ያሉ ዜጐች ከእነዚህ አካባቢዎች እንዲርቁ እንመክራለን፤ ከተቻለ ከከፍተኛ ኮሚሽኑ እርዳታ ይጠይቁ " ሲሉ በእንግሊዝ የታንዛኒያ ከፍተኛ ኮሚሽነር ምበልዋ ካይሩኪ ተናግረዋል።በማህበራዊ ድረ-ገጾች ላይ በተሰራጨው የተሳሳተ መረጃ የተቀሰቀሰው ብጥብጥ፣ በሳውዝፖርት ለሞቱት ሶስት ወጣት ልጃገረዶች፤ ሙስሊም ስደተኞችን በሀሰት በመወንጀል ተጠያቂ አድርገዋል። ወንጀሉን ፈጽሟል የተባለው የ17 ዓመቱ አክሴል ሙጋንዋ ሩዳኩባና ስደተኛ ሳይሆን ስደተኛ ነው በሚል የተነዛው የሀሰት መረጃ እንደሆነም ተገልጿል።የተቃውሞ ሰልፎቹ በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ መስጊዶች እና ሆቴሎችን ዒላማ ያደርጉ ሲሆን፤ የፖሊስ ባለስልጣናት ከሁከቱ ጋር ሊተባበሩ እንደሚችሉ በመለየት ሁኔታውን ለመቋቋም ከ6,000 በላይ መኮንኖችን ተሰማርተዋል። ከብጥብጡ ጋር በተያያዘ እስካሁን ከ400 በላይ ሰዎች ታስረዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በእንግሊዝ ከተሞች እየደረሰ ያለውን የዘረኝነት ጥቃት ተከትሎ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ለዜጎቻቸው የጉዞ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል
በእንግሊዝ ከተሞች እየደረሰ ያለውን የዘረኝነት ጥቃት ተከትሎ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ለዜጎቻቸው የጉዞ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል
Sputnik አፍሪካ
በእንግሊዝ ከተሞች እየደረሰ ያለውን የዘረኝነት ጥቃት ተከትሎ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ለዜጎቻቸው የጉዞ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋልበተለያዩ የብሪታንያ ከተሞች በሚገኙ ስደተኞች ላይ ያነጣጠረውን የሃይል እርምጃ ተከትሎ፣ ታንዛኒያውያን ፣ ናይጄሪያውያን እና... 08.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-08T15:28+0300
2024-08-08T15:28+0300
2024-08-08T15:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በእንግሊዝ ከተሞች እየደረሰ ያለውን የዘረኝነት ጥቃት ተከትሎ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ለዜጎቻቸው የጉዞ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል
15:28 08.08.2024 (የተሻሻለ: 15:46 08.08.2024)
ሰብስክራይብ