ኪየቭ እና ምዕራባውያን አሸባሪዎችን ከመደገፋቸውም በተጨማሪ የሩሲያ አጋር የሆኑ የአፍሪካ ሀገራትን ለማተራመስ ይሰራሉ ሲል የጥቁር አፍሪካውያን ዲፌንስ ሊግ ፕሬዝዳንት ገለፀ

ሰብስክራይብ
ኪየቭ እና ምዕራባውያን አሸባሪዎችን ከመደገፋቸውም በተጨማሪ የሩሲያ አጋር የሆኑ የአፍሪካ ሀገራትን ለማተራመስ ይሰራሉ ሲል የጥቁር አፍሪካውያን ዲፌንስ ሊግ ፕሬዝዳንት ገለፀ"የማሊ ወታደሮችን ለመግደል አሸባሪ ቡድኖችን መደገፍ የሩሲያን ተፅእኖ ለማናጋት ያለመ ነው ብለን እንድናምን ያደርገናል። ሩሲያ በአፍሪካ ያላትን ተጽእኖ የሚረብሽ ቢመስልም፤ የአሜሪካ፣ የፈረንሳይ እና የአውሮፓ ህብረት ተጽእኖ ግን አይደለም፤ ከሞስኮ ጋር ትብብር ለመመሥረት የወሰኑት አፍሪቃውያን ራሳቸው ናቸው። " ሲል የጥቁር አፍሪካ ዲፌንስ ሊግ ፕሬዝዳንት ኢጎውንቺ ቤሃንዚን ለስፑትኒክ ተናግሯል።ዩክሬን ሉዓላዊት ሀገር በሆነችው በማሊ የውስጥ ጉዳይ ላይ ጣልቃ በመግባት እንደ "አሸባሪ መንግስት" እየሰራች መሆኑን ቤሃንዚን አፅንዖት ሰጥቶ ተናግሯል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0