የሊባኖስ ታጣቂ ቡድን ሂዝቦላህ በሰሜን እስራኤል በምትገኘው ናሃሪያ ከተማን በበርካታ ሰው አልባ አውሮፕላኖች መደብደቡን አስታወቀ

ሰብስክራይብ
የሊባኖስ ታጣቂ ቡድን ሂዝቦላህ በሰሜን እስራኤል በምትገኘው ናሃሪያ ከተማን በበርካታ ሰው አልባ አውሮፕላኖች መደብደቡን አስታወቀእንደ ታይምስ ኦፍ እስራኤል ዘገባ ከሆነ በጥቃቱ ሁለት ሰዎች ላይ ጉዳት ደርሷል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0