በባንግላዲሽ የሚገኙ የተማሪዎች የተቃውሞ ሰልፍ አስተባባሪዎች የኖቤል ተሸላሚውን ሙሀመድ ዩኑስን የጊዜያዊ መንግስት ዋና አማካሪነት አድርገው ሾሙስለ ሙሀመድ ዩኑስ የሚታወቅ ነገር መሀመድ ዩኑስ የግራሚን ባንክ መስራች እና በማይክሮ ፋይናንስ ስራው ይታወቃል። የ2006 የኖቤል የሰላም ሽልማትን ያገኘው የታቸኛውን የሕብረተሰብ ክፍል የኢኮኖሚያዊ እና የማህበራዊ ልማት ለማሳደግ ባደረገው ጥረት ነው። የፖለቲካ አመለካከቱ ግልፅ ባይሆንም ዩኑስ በጸረ-መንግስት አቋሙ የሚታወቅ ሲሆን ከ190 በላይ በሆኑ ጉዳዮች ክስ ተመስርቶበታል። በጥር ወር የሠራተኛ ሕጎችን በመጣስ ተከሶ በዋስ እንዲወጣ ተደርጓል። ዩኑስ በአሁኑ ሰአት ፓሪስ የሚገኝ ሲሆን፤ በቅርቡ ወደ ባንግላዲሽ የመመለስ እቅድ እንዳለው ተገልጿል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በባንግላዲሽ የሚገኙ የተማሪዎች የተቃውሞ ሰልፍ አስተባባሪዎች የኖቤል ተሸላሚውን ሙሀመድ ዩኑስን የጊዜያዊ መንግስት ዋና አማካሪነት አድርገው ሾሙ
በባንግላዲሽ የሚገኙ የተማሪዎች የተቃውሞ ሰልፍ አስተባባሪዎች የኖቤል ተሸላሚውን ሙሀመድ ዩኑስን የጊዜያዊ መንግስት ዋና አማካሪነት አድርገው ሾሙ
Sputnik አፍሪካ
በባንግላዲሽ የሚገኙ የተማሪዎች የተቃውሞ ሰልፍ አስተባባሪዎች የኖቤል ተሸላሚውን ሙሀመድ ዩኑስን የጊዜያዊ መንግስት ዋና አማካሪነት አድርገው ሾሙስለ ሙሀመድ ዩኑስ የሚታወቅ ነገር መሀመድ ዩኑስ የግራሚን ባንክ መስራች እና በማይክሮ ፋይናንስ ስራው... 06.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-06T13:56+0300
2024-08-06T13:56+0300
2024-08-06T14:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በባንግላዲሽ የሚገኙ የተማሪዎች የተቃውሞ ሰልፍ አስተባባሪዎች የኖቤል ተሸላሚውን ሙሀመድ ዩኑስን የጊዜያዊ መንግስት ዋና አማካሪነት አድርገው ሾሙ
13:56 06.08.2024 (የተሻሻለ: 14:23 06.08.2024)
ሰብስክራይብ