የቬንዙዌላ ፕሬዝዳንት ህዝባቸው የዋትስአፕ መተግበሪያን ከስልካቸው ላይ እንዲሰርዙ ጠየቁኒኮላስ ማዱሮ ዋትስአፕ በቬንዙዌላ ላይ ስጋት ይፈጥራል በማለት የአገሪቱ ወጣቶች ቴሌግራም እና ዊቻት መጠቀም እንዲጀምሩ አበረታትዋል። "ይህንን የዋትስአፕ መተግበሪያን ቬንዙዌላን ለማስፈራራት እየተጠቀሙበት ነው። ዋትስአፕ መተግበሪያን ከስልኬ ላይ መሰረዝ ጥሩ ነው። ሁሉንም ግንኙነቶቼን ቀስ በቀስ ወደ ቴሌግራም እና ዊቻት እቀይራለሁ። ይህን ማድረግ አስፈላጊ ነው። የመጀመሪያው እርምጃ በፈቃደኝነት ተራማጅ በሆነ አሰተሳሰብ እና ሥር ነቀል በሆነ መንገድ "የዋትስአፕ ” መተግበሪያን ማቋረጥ ነው ሲሉ ተናግረዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የቬንዙዌላ ፕሬዝዳንት ህዝባቸው የዋትስአፕ መተግበሪያን ከስልካቸው ላይ እንዲሰርዙ ጠየቁ
የቬንዙዌላ ፕሬዝዳንት ህዝባቸው የዋትስአፕ መተግበሪያን ከስልካቸው ላይ እንዲሰርዙ ጠየቁ
Sputnik አፍሪካ
የቬንዙዌላ ፕሬዝዳንት ህዝባቸው የዋትስአፕ መተግበሪያን ከስልካቸው ላይ እንዲሰርዙ ጠየቁኒኮላስ ማዱሮ ዋትስአፕ በቬንዙዌላ ላይ ስጋት ይፈጥራል በማለት የአገሪቱ ወጣቶች ቴሌግራም እና ዊቻት መጠቀም እንዲጀምሩ አበረታትዋል። "ይህንን የዋትስአፕ... 06.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-06T12:09+0300
2024-08-06T12:09+0300
2024-08-06T12:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የቬንዙዌላ ፕሬዝዳንት ህዝባቸው የዋትስአፕ መተግበሪያን ከስልካቸው ላይ እንዲሰርዙ ጠየቁ
12:09 06.08.2024 (የተሻሻለ: 12:46 06.08.2024)
ሰብስክራይብ