የሩሲያ የፀጥታው ምክር ቤት ፀሐፊ ሰርጌ ሾጉ ከኢራን ከፍተኛ ብሄራዊ ደህንነት ምክር ቤት ፀሀፊ አሊ አክባር አህመዲያን ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል። ሾይጉ በአለም አቀፍ እና በቀጠናዊ የጸጥታ ጉዳዮች ላይ ለመምከር ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ኢራን መግባታቸውን የሩሲያ የፀጥታው ምክር ቤት በዛሬው እለት አስታውቋል።ሾይጉ ከኢራን ፕሬዝዳንት ማሱድ ፔዜሽኪያን ጋር እንዲሁም ከኢራን ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም መሀመድ ባገሪ ጋርም እንደሚወያዩ ተነግሯል።አጀንዳው በቴህራን እና በሩሲያ መካከል የሚኖረውን የደህንነት እና የኢኮኖሚ ጉዳዮችን ጨምሮ በሌሎች በርካታ የትብብር ጉዳዮችን እንደሚያጠቃል ተገልጿል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ የፀጥታው ምክር ቤት ፀሐፊ ሰርጌ ሾጉ ከኢራን ከፍተኛ ብሄራዊ ደህንነት ምክር ቤት ፀሀፊ አሊ አክባር አህመዲያን ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል።
የሩሲያ የፀጥታው ምክር ቤት ፀሐፊ ሰርጌ ሾጉ ከኢራን ከፍተኛ ብሄራዊ ደህንነት ምክር ቤት ፀሀፊ አሊ አክባር አህመዲያን ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል።
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ የፀጥታው ምክር ቤት ፀሐፊ ሰርጌ ሾጉ ከኢራን ከፍተኛ ብሄራዊ ደህንነት ምክር ቤት ፀሀፊ አሊ አክባር አህመዲያን ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል። ሾይጉ በአለም አቀፍ እና በቀጠናዊ የጸጥታ ጉዳዮች ላይ ለመምከር ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ኢራን... 05.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-05T19:25+0300
2024-08-05T19:25+0300
2024-08-05T19:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩሲያ የፀጥታው ምክር ቤት ፀሐፊ ሰርጌ ሾጉ ከኢራን ከፍተኛ ብሄራዊ ደህንነት ምክር ቤት ፀሀፊ አሊ አክባር አህመዲያን ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል።
19:25 05.08.2024 (የተሻሻለ: 19:46 05.08.2024)
ሰብስክራይብ