የአሜሪካን ጦር ሃይል ከኒጀር ጦር ሰፈር ለቀው መውጣት መጀመራቸውን ባለስልጣናት ተናገሩ"የዩናይትድ ስቴትስ የመከላከያ ሚኒስቴር እና የኒጀር ሪፐብሊክ ብሔራዊ መከላከያ ሚኒስቴር እንዳስታወቁት፤ የአሜሪካ ወታደሮች በአጋዴዝ አየር ኃይል ጦር ሰፈር 201ለቅቀው ለመውጣት ዝግጅታቸውን ማጠናቀቃቸውን አስታውቀዋል" ሲል የዩናይትድ ስቴትስ አፍሪካ ዕዝ ባወጣው የጋራ መግለጫ ላይ አስታውቋል።የዩናይትድ ስቴትስ ጦር እና የኒጀር ጦር ኃይሎች በሚቀጥሉት ሳምንታት ውስጥ የአሜሪካ ጦር ሙሉ በሙሉ ለቅቆ እስኪወጡ ድረስ በቅንጅታቸውን መስራታቸውን እንደሚቀጥሉ መግለጫው አክሎ ገልጿል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የአሜሪካን ጦር ሃይል ከኒጀር ጦር ሰፈር ለቀው መውጣት መጀመራቸውን ባለስልጣናት ተናገሩ
የአሜሪካን ጦር ሃይል ከኒጀር ጦር ሰፈር ለቀው መውጣት መጀመራቸውን ባለስልጣናት ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የአሜሪካን ጦር ሃይል ከኒጀር ጦር ሰፈር ለቀው መውጣት መጀመራቸውን ባለስልጣናት ተናገሩ"የዩናይትድ ስቴትስ የመከላከያ ሚኒስቴር እና የኒጀር ሪፐብሊክ ብሔራዊ መከላከያ ሚኒስቴር እንዳስታወቁት፤ የአሜሪካ ወታደሮች በአጋዴዝ አየር ኃይል ጦር ሰፈር... 05.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-05T17:52+0300
2024-08-05T17:52+0300
2024-08-05T18:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የአሜሪካን ጦር ሃይል ከኒጀር ጦር ሰፈር ለቀው መውጣት መጀመራቸውን ባለስልጣናት ተናገሩ
17:52 05.08.2024 (የተሻሻለ: 18:23 05.08.2024)
ሰብስክራይብ