የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ሕዝቦች ሪፐብሊክ ውስጥ የሚገኘውን ኖቮስሎቭካ ፔርቫያ ሰፈር ነፃ እንዳወጣ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ገለጸ የሚኒስቴሩ ዕለታዊ ሪፖርት ተጨማሪ መግለጫዎች፡- 🟠 የዩክሬን ጦር ባለፈው ቀን በአጠቃላይ 1,905 ወታደሮቹን አጥቷል። 🟠 የሩሲያ አየር መከላከያ ዘዴዎች የዩክሬን ሱ-27 ጀት እንዲሁም 13 ሂማርስ እና አንድ ቫምፓየር ሚሳኤሎችን መትቶ ጥሏል። 🟠 ሁለት የጠላት ሌፐርድ ታንኮችና የፓትሪዮት አየር መከላከያ ዘዴ ራዳር ጣቢያ በሩሲያ ወታደሮች ተመትተዋል ሲል ሚኒስቴሩ አክሏል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ሕዝቦች ሪፐብሊክ ውስጥ የሚገኘውን ኖቮስሎቭካ ፔርቫያ ሰፈር ነፃ እንዳወጣ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ገለጸ
የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ሕዝቦች ሪፐብሊክ ውስጥ የሚገኘውን ኖቮስሎቭካ ፔርቫያ ሰፈር ነፃ እንዳወጣ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ገለጸ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ሕዝቦች ሪፐብሊክ ውስጥ የሚገኘውን ኖቮስሎቭካ ፔርቫያ ሰፈር ነፃ እንዳወጣ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ገለጸ የሚኒስቴሩ ዕለታዊ ሪፖርት ተጨማሪ መግለጫዎች፡- 🟠 የዩክሬን ጦር ባለፈው ቀን በአጠቃላይ 1,905 ወታደሮቹን አጥቷል።... 04.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-04T17:17+0300
2024-08-04T17:17+0300
2024-08-04T17:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ሕዝቦች ሪፐብሊክ ውስጥ የሚገኘውን ኖቮስሎቭካ ፔርቫያ ሰፈር ነፃ እንዳወጣ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ገለጸ
17:17 04.08.2024 (የተሻሻለ: 17:46 04.08.2024)
ሰብስክራይብ