የሱዳን መከላከያ ኃይል በብሉ ናይል ክልል የተፈጸመውን የፈጥኖ ደራሽ ኃይል ጥቃት እንደመከተ ገለጸ እንደ ጦር ኃይሉ ገለጻ አራተኛ የእግረኛ ክፍሉ በአል-ታዳሙን መንደር ቃሊ አካባቢ ፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች ያደረሱትን ጥቃት አክሽፏል። የእግረኛ ክፍሉ የፈጥኖ ደራሽ ኃይል ተዋጊ ተሽከርካሪዎችን አውድሞ፣ በደርዘን የሚቆጠሩ ተዋጊዎችን እንደገደለ እና ሌሎችንም እንደማረከ አስታውቋል። ሰራዊቱ ባሰራጨው ተንቀሳቃሽ ምስል ነፃ የወጣው አካባቢ ማህበረሰብ ምስጋናውን ገልፆ ወታደሮቹንም አወድሷል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሱዳን መከላከያ ኃይል በብሉ ናይል ክልል የተፈጸመውን የፈጥኖ ደራሽ ኃይል ጥቃት እንደመከተ ገለጸ
የሱዳን መከላከያ ኃይል በብሉ ናይል ክልል የተፈጸመውን የፈጥኖ ደራሽ ኃይል ጥቃት እንደመከተ ገለጸ
Sputnik አፍሪካ
የሱዳን መከላከያ ኃይል በብሉ ናይል ክልል የተፈጸመውን የፈጥኖ ደራሽ ኃይል ጥቃት እንደመከተ ገለጸ እንደ ጦር ኃይሉ ገለጻ አራተኛ የእግረኛ ክፍሉ በአል-ታዳሙን መንደር ቃሊ አካባቢ ፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች ያደረሱትን ጥቃት አክሽፏል። የእግረኛ ክፍሉ... 04.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-04T16:57+0300
2024-08-04T16:57+0300
2024-08-04T17:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሱዳን መከላከያ ኃይል በብሉ ናይል ክልል የተፈጸመውን የፈጥኖ ደራሽ ኃይል ጥቃት እንደመከተ ገለጸ
16:57 04.08.2024 (የተሻሻለ: 17:23 04.08.2024)
ሰብስክራይብ