የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራውን ተከትሎ ኢትዮጵያ ከ27 ቢልዮን ዶላር በላይ ገቢ ሰበሰበች ገንዘቡ የተሰበሰበው ከእዳ ስረዛ፣ ከዓለም አቀፍ ዕርዳታ እና ከአጋርነቶች እንደሆነ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ እዮብ ተካልኝን ጠቅሶ የመንግስት መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል። ፖሊሲው ቀጣይነት ያለው እድገት እና ለዜጎች ሁሉን አቀፍ ተጠቃሚነት ለማምጣት ያለመ ነው። በግብርና፣ ማዕድን እና ቱሪዝም ዘርፍ እየተካሄደ ባለው ማሻሻያ ሀገሪቱ ከ30% ወደ 17% የዕዳ ጫናዋን ከማቅለሏ ባለፈ የውጭ ኢንቨስትመንትንና የኢኮኖሚ መረጋጋትን ለማሳደግ ዝግጁ መሆኗን ዘገባው አመልክቷል። እዮብ ተካልኝ አያይዘውም መንግሥት ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ ተግዳሮቶችን ለመፍታት ያለው ቁርጠኝነት ኢትዮጵያን መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገራት ተርታ ለማሸጋገር መንገድ እየጠረገ መሆኑንም ጠቁመዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራውን ተከትሎ ኢትዮጵያ ከ27 ቢልዮን ዶላር በላይ ገቢ ሰበሰበች
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራውን ተከትሎ ኢትዮጵያ ከ27 ቢልዮን ዶላር በላይ ገቢ ሰበሰበች
Sputnik አፍሪካ
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራውን ተከትሎ ኢትዮጵያ ከ27 ቢልዮን ዶላር በላይ ገቢ ሰበሰበች ገንዘቡ የተሰበሰበው ከእዳ ስረዛ፣ ከዓለም አቀፍ ዕርዳታ እና ከአጋርነቶች እንደሆነ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ እዮብ ተካልኝን ጠቅሶ የመንግስት መገናኛ ብዙሃን... 04.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-04T13:49+0300
2024-08-04T13:49+0300
2024-08-04T14:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራውን ተከትሎ ኢትዮጵያ ከ27 ቢልዮን ዶላር በላይ ገቢ ሰበሰበች
13:49 04.08.2024 (የተሻሻለ: 14:23 04.08.2024)
ሰብስክራይብ