የዩክሬን ጦር ባለፈው ቀን ያጣው አጠቃላይ የሰራዊት ቁጥር 1,975 እንደሚደርስ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

ሰብስክራይብ
የዩክሬን ጦር ባለፈው ቀን ያጣው አጠቃላይ የሰራዊት ቁጥር 1,975 እንደሚደርስ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ ጠላት በአንድ ቀን 4 ታንኮችን፣ 2 የብራድሊ የእግረኛ ተሽከርካሪዎችን፣ የማርደር እግረኛ ተሽከርካሪን፣ 2 አሜሪካ ሰር ኤም 113 ታጣቂ ሰራዊት ተሸካሚዎችን እና ሀምቪ ታጣቂ የውጊያ ተሽከርካሪን እንዳጣ ሚኒስቴሩ ጨምሮ ገልጿል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0