ማሌዢያ ብሪክስን ለመቀላቀል በምታደርገው ጥረት ደቡብ አፍሪካ ድጋፍ እንድታደርግ ፍላጎት እንዳላት ገለጸች የማሌዢያ ጠቅላይ ሚኒስትር አንዋር ኢብራሂም እና የደቡብ አፍሪካ የቀድሞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ናሌዲ ፓንዶር ትናንት ሐሙስ ውይይት አካሂደዋል። ከተወያዩባቸው ርእሰ ጉዳዮች አንዱ ማሌዢያ የብሪክስ አባል የመሆን እድሏን የተመለከተ እንደሆነ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጾች ላይ ባሰፈሩት ጽሑፍ "በተጨማሪም የደቡባዊ ዓለም ታዳጊ ሀገራት ወሳኝ የሆኑ ጉዳዮችን እና መጠናከር ስላለባቸው ትብብሮች አንስቻለሁ" ብለዋል። የሩሲያ የላይኛው ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ቫለንቲና ማቲቪንኮ 24 ሀገራት የብሪክስ ቡድንን ለመቀላቀል እየተጠባበቁ እንደሆነ ሐምሌ ወር ላይ አስታውቀዋል። ግብፅ፣ ኢትዮጵያ፣ ኢራን እና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች እ.አ.አ ጥር 1 ቀን 2024 የብሪክስ ሙሉ አባል በመሆን ተቀላቅለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ማሌዢያ ብሪክስን ለመቀላቀል በምታደርገው ጥረት ደቡብ አፍሪካ ድጋፍ እንድታደርግ ፍላጎት እንዳላት ገለጸች
ማሌዢያ ብሪክስን ለመቀላቀል በምታደርገው ጥረት ደቡብ አፍሪካ ድጋፍ እንድታደርግ ፍላጎት እንዳላት ገለጸች
Sputnik አፍሪካ
ማሌዢያ ብሪክስን ለመቀላቀል በምታደርገው ጥረት ደቡብ አፍሪካ ድጋፍ እንድታደርግ ፍላጎት እንዳላት ገለጸች የማሌዢያ ጠቅላይ ሚኒስትር አንዋር ኢብራሂም እና የደቡብ አፍሪካ የቀድሞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ናሌዲ ፓንዶር ትናንት ሐሙስ ውይይት አካሂደዋል።... 02.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-02T17:14+0300
2024-08-02T17:14+0300
2024-08-02T17:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ማሌዢያ ብሪክስን ለመቀላቀል በምታደርገው ጥረት ደቡብ አፍሪካ ድጋፍ እንድታደርግ ፍላጎት እንዳላት ገለጸች
17:14 02.08.2024 (የተሻሻለ: 17:46 02.08.2024)
ሰብስክራይብ