ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ 3 አሜሪካ ሰር የፓትሪዮት የአየር መከላከያ ሚሳኤል ማስወንጨፊያዎች በሩሲያ ጦር እንደተመቱ የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

ሰብስክራይብ
ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ 3 አሜሪካ ሰር የፓትሪዮት የአየር መከላከያ ሚሳኤል ማስወንጨፊያዎች በሩሲያ ጦር እንደተመቱ የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ እንደ ሚኒሰቴሩ መግለጫ የዩክሬን ጦር በአጠቃላይ 1,965 የሚሆኑ ወታደሮችን ባለፈው አንድ ቀን ውስጥ አጥቷል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0