የሐምሌ 23 ረፈድ ዋና ዋና የዓለም ዜናዎች የምርጫው ውጤት ይፋ ከሆነ በኋላ በቬንዙዌላ በተፈጠረው አለመረጋጋት ከ20 በላይ ወታደሮች መቁሰላቸውን የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስትር ቭላድሚር ፓድሪኖ ሎፔዝ አስታውቀዋል። ቬንዙዌላ በሀገሪቱ ለተደረገው ምርጫ እውቅና ያልሰጡ ሀገራት ያሉ ዲፕሎማቶቿን እንደምትጠራ አስታውቃለች። በሩሲያ ኩርስክ ግዛት በሰው አልባ አውሮፕላኖች አማካኝነት በደረሰ ጥቃት በነዳጅ ማከማቻ መጋዘን ላይ የእሳት ቃጠሎ መድረሱን የግዛቱ ተጠባባቂው ገዥ ገለፁ። ከ20,000 በላይ ሰዎችን ለማሳተፍ መርሐ ግብር የተያዘለት የባህር ኃይል ልምምድ በሩሲያ ተጀመረ። የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ካማላ ሃሪስ በምርጫው ያሸንፋሉ በሚል የኦፔክ አባል ሀገራት ያለአግባብ የነዳጅ ዋጋን ለመቀነስ እየሞከሩ ነው ሲሉ ዶናልድ ትራምፕ ወቀሱ።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሐምሌ 23 ረፈድ ዋና ዋና የዓለም ዜናዎች
የሐምሌ 23 ረፈድ ዋና ዋና የዓለም ዜናዎች
Sputnik አፍሪካ
የሐምሌ 23 ረፈድ ዋና ዋና የዓለም ዜናዎች የምርጫው ውጤት ይፋ ከሆነ በኋላ በቬንዙዌላ በተፈጠረው አለመረጋጋት ከ20 በላይ ወታደሮች መቁሰላቸውን የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስትር ቭላድሚር ፓድሪኖ ሎፔዝ አስታውቀዋል። ቬንዙዌላ በሀገሪቱ ለተደረገው ምርጫ... 30.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-30T11:50+0300
2024-07-30T11:50+0300
2024-07-30T12:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий