ቭላድሚር ፑቲን ኒኮላስ ማዱሮ የቬንዙዌላ ፕሬዝዳንት ሆነው በድጋሚ በመመረጣቸው የእንኳን ደስ ያልዎ! መልእክታቸውን አስተላልፈዋል

ሰብስክራይብ
ቭላድሚር ፑቲን ኒኮላስ ማዱሮ የቬንዙዌላ ፕሬዝዳንት ሆነው በድጋሚ በመመረጣቸው የእንኳን ደስ ያልዎ! መልእክታቸውን አስተላልፈዋል  "በሩሲያ ምድር ሁሌም እንኳን ደህና መጣህ ! የምንልህ እንግዳችን እንደሆንክ አስታውስ" ሲሉ ፑቲን ለማዱሮ በላኩት መልእክታቸው ማስፈራቸውን በክሬምሊን ድረ-ገጽ ላይ የታተመው መልእክት ይገልጻል።የሩሲያው ፕሬዝዳንት በአስፈላጊ የሁለትዮሽ እና አለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ ያላቸውን ገንቢ ትብብር ለመቀጠል ያላቸውን ፍላጎት በድጋሚ አረጋግጠዋል። በሩሲያ እና በቬንዙዌላ መካከል ያለው ግንኙነት ስትራቴጂካዊ አጋርነት መሆኑን አጽንኦት ሰጥተው የገልለፁ ሲሆን፤ የማዱሮ ጥረት ይህን ግንኙነት የበለጠ እንደሚያሳድግ ያላቸውን እምነትም ገልጸዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0