በዶንባስ ጦርነት የተገደሉ ህፃናት የመታሰቢያ ቀን ታስቦ ዋለ ከ2014 ጀምሮ በዶንባስ እና አጎራባች ክልሎች በተፈጠረው ግጭት ሳቢያ ባሳዛኝ ሁኔታ ሕይወታቸውን ያጡ 355 ሕጻናትን ዛሬ ቅዳሜ ሩሲያ በክብር አስታውሳለች። ዶንዬትስክ ውስጥ የተተከለው "የመልዓክ መተላለፊያ" መታሰቢያ ሐውልት የእነዚህ ህፃን ነፍሳት ትውስታ እንዳይረሳ ፀንቶ ቆሟል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በዶንባስ ጦርነት የተገደሉ ህፃናት የመታሰቢያ ቀን ታስቦ ዋለ
በዶንባስ ጦርነት የተገደሉ ህፃናት የመታሰቢያ ቀን ታስቦ ዋለ
Sputnik አፍሪካ
በዶንባስ ጦርነት የተገደሉ ህፃናት የመታሰቢያ ቀን ታስቦ ዋለ ከ2014 ጀምሮ በዶንባስ እና አጎራባች ክልሎች በተፈጠረው ግጭት ሳቢያ ባሳዛኝ ሁኔታ ሕይወታቸውን ያጡ 355 ሕጻናትን ዛሬ ቅዳሜ ሩሲያ በክብር አስታውሳለች። ዶንዬትስክ ውስጥ የተተከለው... 27.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-27T21:06+0300
2024-07-27T21:06+0300
2024-07-27T21:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий