ቱኒዚያ 67ኛውን የሪፐብሊክ ቀን አከበረች

ሰብስክራይብ
ቱኒዚያ 67ኛውን የሪፐብሊክ ቀን አከበረች ትናንት ሐሙስ ሐምሌ 18 የሰሜን አፍሪካዊቷ ሀገር የቱኒዚያ ሪፐብሊክ የተመሰረተበትን 67ኛ ዓመት አክብራለች። ቱኒዚያ ከፈረንሳይ ነፃነቷን ካወጀች አንድ ዓመት ከግማሽ በኋላ የጊዜው ብሔራዊ የሕገ-መንግሥት ምክር ቤት ንጉሣዊው ሥርዓት እንዲወገድ በመሉ ድምፅ የወሰነው እ.አ.አ ሐምሌ 25፣ በ1957 ነበር። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0