ቱኒዚያ 67ኛውን የሪፐብሊክ ቀን አከበረች ትናንት ሐሙስ ሐምሌ 18 የሰሜን አፍሪካዊቷ ሀገር የቱኒዚያ ሪፐብሊክ የተመሰረተበትን 67ኛ ዓመት አክብራለች። ቱኒዚያ ከፈረንሳይ ነፃነቷን ካወጀች አንድ ዓመት ከግማሽ በኋላ የጊዜው ብሔራዊ የሕገ-መንግሥት ምክር ቤት ንጉሣዊው ሥርዓት እንዲወገድ በመሉ ድምፅ የወሰነው እ.አ.አ ሐምሌ 25፣ በ1957 ነበር። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ቱኒዚያ 67ኛውን የሪፐብሊክ ቀን አከበረች
ቱኒዚያ 67ኛውን የሪፐብሊክ ቀን አከበረች
Sputnik አፍሪካ
ቱኒዚያ 67ኛውን የሪፐብሊክ ቀን አከበረች ትናንት ሐሙስ ሐምሌ 18 የሰሜን አፍሪካዊቷ ሀገር የቱኒዚያ ሪፐብሊክ የተመሰረተበትን 67ኛ ዓመት አክብራለች። ቱኒዚያ ከፈረንሳይ ነፃነቷን ካወጀች አንድ ዓመት ከግማሽ በኋላ የጊዜው ብሔራዊ የሕገ-መንግሥት... 26.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-26T09:41+0300
2024-07-26T09:41+0300
2024-07-26T10:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий