ኪየቭ የሩሲያ ነዳጅ ማስተላለፊያ ችግርን እስክትፈታ ድረስ ከአውሮፓ የሰላም ተቋም ለዩክሬን የተመደበውን 6.

ሰብስክራይብ
ኪየቭ የሩሲያ ነዳጅ ማስተላለፊያ ችግርን እስክትፈታ ድረስ  ከአውሮፓ የሰላም ተቋም ለዩክሬን የተመደበውን 6.5 ቢሊዮን ዩሮ እንዲሰጥ ሀንጋሪ እንደማትፈቅድ ተናገረች።ይህንን ያሉት የሃንጋሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፒተር ዚጃርቶ ናቸው።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0