የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆሴፍ ባይደን ከፕሬዝዳንታዊ ፉክክሩ ራሳቸውን ማግለላቸውን ገለፁ

ሰብስክራይብ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆሴፍ ባይደን ከፕሬዝዳንታዊ ፉክክሩ ራሳቸውን ማግለላቸውን ገለፁ ከምርጫ ውድድሩ ራሳቸውን ቢያገሉም የስልጣን ዘመናቸው እስኪጠናቀቅ ድረስ በፕሬዝዳንትነት እንደሚቀጥሉ ግን ገልፀዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0