ሩቶ በኬንያ እየተካሄዱ ያሉ የተቃውሞ ሰልፎች መቆም አለባቸው ሲሉ ተቃዋሚዎች በበኩላቸው "ፍትህ እንዲሰፍን" ጠይቀዋል
ከውይይት በፊት ፍትህ መቅደም አለበት ሲሉ የኬንያ ተቃዋሚ መሪ ራይላ ኦዲንጋ ተናግረው፤ በተቃውሞ ሰልፉ ወቅት " የፖሊስ ጭካኔ ሰለባዎች ሁሉ" ካሳ እንዲከፈላቸው" ጠይቀዋል።
ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ የግብር ማሻሻያያቸውን ወደ ጎን በመተው ብሄራዊ የውይይት ሀሳብ ቢያቀርቡም በመላ ሀገሪቱ ሰልፎች ቀጥለዋል። ተቃዋሚዎች በሚቀጥለው ሳምንት አዲስ ሰላማዊ ሰልፍ ጠርተዋል።
" እንደዚህ ያሉ ነገሮች እንደሚቆሙ ቃል መግባት እፈልጋለሁ። ይበቃል!" ሲሉ ሩቶ ተናግረዋል።
“ሀገራችንን ሊያፈርሱ ይችላሉ” ያሉትን “ዘራፊዎች” እና “ገዳዮችን” ለማስቆምም ቃል ገብተዋል።
"እኛ የምንፈልገው ሰላማዊ፣ የተረጋጋች ሀገር ነው። ጉዳዮቻችንም ቢሆኑ በዲሞክራሲያዊ መንገድ ይፈታሉ" ሲሉ ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሩቶ በኬንያ እየተካሄዱ ያሉ የተቃውሞ ሰልፎች መቆም አለባቸው ሲሉ ተቃዋሚዎች በበኩላቸው "ፍትህ እንዲሰፍን" ጠይቀዋል
ሩቶ በኬንያ እየተካሄዱ ያሉ የተቃውሞ ሰልፎች መቆም አለባቸው ሲሉ ተቃዋሚዎች በበኩላቸው "ፍትህ እንዲሰፍን" ጠይቀዋል
Sputnik አፍሪካ
ሩቶ በኬንያ እየተካሄዱ ያሉ የተቃውሞ ሰልፎች መቆም አለባቸው ሲሉ ተቃዋሚዎች በበኩላቸው "ፍትህ እንዲሰፍን" ጠይቀዋል ከውይይት በፊት ፍትህ መቅደም አለበት ሲሉ የኬንያ ተቃዋሚ መሪ ራይላ ኦዲንጋ ተናግረው፤ በተቃውሞ ሰልፉ ወቅት " የፖሊስ ጭካኔ... 21.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-21T20:07+0300
2024-07-21T20:07+0300
2024-07-21T21:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሩቶ በኬንያ እየተካሄዱ ያሉ የተቃውሞ ሰልፎች መቆም አለባቸው ሲሉ ተቃዋሚዎች በበኩላቸው "ፍትህ እንዲሰፍን" ጠይቀዋል
20:07 21.07.2024 (የተሻሻለ: 21:40 21.07.2024)
ሰብስክራይብ