የሩሲያ ኢስካንደር ሚሳይል ሲስተም በዶኔትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የዩክሬን ጦር ሃይል ወታደሮችን እና ወታደራዊ መሳሪያዎች መምታቱን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።

ሰብስክራይብ
የሩሲያ ኢስካንደር ሚሳይል ሲስተም በዶኔትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የዩክሬን ጦር ሃይል ወታደሮችን እና ወታደራዊ መሳሪያዎች መምታቱን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል። በጥቃቱ ሳቢያ እስከ 240 የሚደርሱ የዩክሬን ጦር ሃይል አባላት እና ከ60 በላይ የሚሆኑ የውጪ ሀገር ጦር መሳሪያዎችን ጨምሮ ሌሎች ወታደራዊ መሳሪያዎች ወድመዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0