ሩሲያ አፍሪካ ውስጥ ሽብርተኝነትን በመዋጋት ረገድ እየተጫወተች ያለውን የጨመረ ሚና ቶጎ ትገነዘባለች ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ
"እኛ ሩሲያ በአህጉሪቱ ሰላም ለማስከበር እና ሽብርተኝነትን ለመከላከል እያደረገችው ላለው ድጋፍ ምስክሮች ነን" ሲሉ የቶጎ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሮበርት ዱሴይ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
የወታደራዊ መሣሪያዎች አቅርቦት፣ የሥልጠና ድጋፍ እና የመረጃ ልውውጥ በርካታ የአህጉሪቱን ሀገራት እንደረዳም አክለዋል።
"ምንም እንኳን ሽብርተኝነትን የመዋጋት ቀዳሚ ሃላፊነት የአፍሪካ ሀገራት ቢሆንም ሩሲያ በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ድጋፍ ስር የምታደርገውን አስተዋጽኦ እናደንቃለን። ይሁን እንጂ ማንኛውም የውጭ እርዳታ ከአፍሪካዊ ተነሳሽነቶች ጋር የተጣጣመ እና የአፍሪካን ሉዓላዊነት ያከበረ ሊሆን ይገባል" ብለዋል ዱሴይ።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ አፍሪካ ውስጥ ሽብርተኝነትን በመዋጋት ረገድ እየተጫወተች ያለውን የጨመረ ሚና ቶጎ ትገነዘባለች ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ
ሩሲያ አፍሪካ ውስጥ ሽብርተኝነትን በመዋጋት ረገድ እየተጫወተች ያለውን የጨመረ ሚና ቶጎ ትገነዘባለች ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ አፍሪካ ውስጥ ሽብርተኝነትን በመዋጋት ረገድ እየተጫወተች ያለውን የጨመረ ሚና ቶጎ ትገነዘባለች ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ "እኛ ሩሲያ በአህጉሪቱ ሰላም ለማስከበር እና ሽብርተኝነትን ለመከላከል እያደረገችው ላለው ድጋፍ ምስክሮች ነን" ሲሉ... 19.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-19T19:35+0300
2024-07-19T19:35+0300
2024-07-19T20:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሩሲያ አፍሪካ ውስጥ ሽብርተኝነትን በመዋጋት ረገድ እየተጫወተች ያለውን የጨመረ ሚና ቶጎ ትገነዘባለች ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ
19:35 19.07.2024 (የተሻሻለ: 20:20 19.07.2024)
ሰብስክራይብ