ኪም ጆንግ ኡን በምክትል የመከላከያ ሃላፊ የተመራ የሩሲያ ወታደራዊ የልዑካን ቡድንን ተቀብለው እንዳነጋገሩ ተገለጸ
በውይይቱ ወቅት የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን እና የሩሲያ ምክትል የመከላከያ ሚኒስትር አሌክሲ ክሪቮሩችኮ "የሁለቱን ሀገራት የጋራ የደህንነት ጥቅሞች ለማስጠበቅ የወታደራዊ ትብብራቸውን ጥቅምና አስፈላጊነት" እንደተጋሩ የመንግሥት መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
የሩሲያ እና የሰሜን ኮሪያ ጦር ኃይሎች የሰሜን ኮሪያ እና የሩሲያን "የአዲስ ዘመን ግንኙነት ለመዘወር እና ክልላዊ እንዲሁም ዓለም አቀፍ ሰላም እና ፍትህን ለመጠበቅ" "ህብረታቸውን ሊያፀኑ እንደሚገባ" ኪም ጆንግ ኡን ስብሰባው ላይ ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኪም ጆንግ ኡን በምክትል የመከላከያ ሃላፊ የተመራ የሩሲያ ወታደራዊ የልዑካን ቡድንን ተቀብለው እንዳነጋገሩ ተገለጸ
ኪም ጆንግ ኡን በምክትል የመከላከያ ሃላፊ የተመራ የሩሲያ ወታደራዊ የልዑካን ቡድንን ተቀብለው እንዳነጋገሩ ተገለጸ
Sputnik አፍሪካ
ኪም ጆንግ ኡን በምክትል የመከላከያ ሃላፊ የተመራ የሩሲያ ወታደራዊ የልዑካን ቡድንን ተቀብለው እንዳነጋገሩ ተገለጸ በውይይቱ ወቅት የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን እና የሩሲያ ምክትል የመከላከያ ሚኒስትር አሌክሲ ክሪቮሩችኮ "የሁለቱን ሀገራት የጋራ... 19.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-19T16:35+0300
2024-07-19T16:35+0300
2024-07-19T19:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኪም ጆንግ ኡን በምክትል የመከላከያ ሃላፊ የተመራ የሩሲያ ወታደራዊ የልዑካን ቡድንን ተቀብለው እንዳነጋገሩ ተገለጸ
16:35 19.07.2024 (የተሻሻለ: 19:40 19.07.2024)
ሰብስክራይብ