ሩሲያ በሁለተኛው የሩሲያ-አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ ለአፍሪካ ሀገራት የገባችውን ቃል ሁሉ አሟልታለች ሲሉ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ልዩ አምባሳደር ኦሌግ ኦዜሮቭ ተናገሩ
እንደ ኦዜሮቭ ገለጻ የምዕራቡ ዓለም ትምክተኝነት እንዲሁም በትእዛዝ እና ንቀት ድምፀት ለመናገር የሚደረጉት ሙከራ “በአፍሪካውያን ዘንድ ምንም መረዳት የለውም።”
"በችግር ላይ ባሉ ሀገራት ላይ የወሰድናቸው እርምጃዎች በአፍሪካ ሀገራት በበጎው ተቀባይነት አግኝተዋል" ሲሉም አክለዋል።
የሩሲያ አፍሪካ አጋርነት ፎረም የፅህፈት ቤት ኃላፊ ኦዜሮቭ እንዳሉት በሩሲያ-አፍሪካ ፎርማት ለሚካሄደው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ የተጠናከረ ዝግጅት መደረጉን ጠቁመዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ በሁለተኛው የሩሲያ-አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ ለአፍሪካ ሀገራት የገባችውን ቃል ሁሉ አሟልታለች ሲሉ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ልዩ አምባሳደር ኦሌግ ኦዜሮቭ ተናገሩ
ሩሲያ በሁለተኛው የሩሲያ-አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ ለአፍሪካ ሀገራት የገባችውን ቃል ሁሉ አሟልታለች ሲሉ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ልዩ አምባሳደር ኦሌግ ኦዜሮቭ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ በሁለተኛው የሩሲያ-አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ ለአፍሪካ ሀገራት የገባችውን ቃል ሁሉ አሟልታለች ሲሉ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ልዩ አምባሳደር ኦሌግ ኦዜሮቭ ተናገሩ እንደ ኦዜሮቭ ገለጻ የምዕራቡ ዓለም ትምክተኝነት እንዲሁም በትእዛዝ እና ንቀት... 19.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-19T15:09+0300
2024-07-19T15:09+0300
2024-07-19T15:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሩሲያ በሁለተኛው የሩሲያ-አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ ለአፍሪካ ሀገራት የገባችውን ቃል ሁሉ አሟልታለች ሲሉ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ልዩ አምባሳደር ኦሌግ ኦዜሮቭ ተናገሩ
15:09 19.07.2024 (የተሻሻለ: 15:40 19.07.2024)
ሰብስክራይብ