በኬንያ ሌላ ዙር ፀረ-መንግስት ተቃውሞ ተጀመረ
ከበርካታ ሳምንታት በፊት በባለስልጣናት ታቅዶ የነበረው የግብር ጭማሪን በመቃወም፤ በኬንያ ፀረ መንግስት ተቃውሞ የተጀመረ ቢሆንም የግብር ጭማሪው ኋላ ላይ እንዲሰረዝ ተደርጓል። የተቃውሞ ሰልፈኞቹ ሌሎች ጥያቄዎችን ጨምሮ፤ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ስልጣን ይልቀቁ የሚል ጥያቄን አንግበው ተቃውሟቸውን ቀጥለዋል።
ሰኞ እለት የሀገሪቱ ርዕሰ መስተዳድር ለፀረ መንግስት ተቃውሞው፤ መቀመጫውን አሜሪካ ያደረገው ፎርድ ፋውንዴሽን የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል በማለት መክሰሳቸው ይታወሳል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በኬንያ ሌላ ዙር ፀረ-መንግስት ተቃውሞ ተጀመረ
በኬንያ ሌላ ዙር ፀረ-መንግስት ተቃውሞ ተጀመረ
Sputnik አፍሪካ
በኬንያ ሌላ ዙር ፀረ-መንግስት ተቃውሞ ተጀመረ ከበርካታ ሳምንታት በፊት በባለስልጣናት ታቅዶ የነበረው የግብር ጭማሪን በመቃወም፤ በኬንያ ፀረ መንግስት ተቃውሞ የተጀመረ ቢሆንም የግብር ጭማሪው ኋላ ላይ እንዲሰረዝ ተደርጓል። የተቃውሞ ሰልፈኞቹ ሌሎች... 16.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-16T13:22+0300
2024-07-16T13:22+0300
2024-07-16T13:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий