በሩዋንዳ ለፕሬዝዳንትነት የሚወዳደሩ ሶስቱም እጩዎች ድምጽ ሰጥተዋል

ሰብስክራይብ
በሩዋንዳ  ለፕሬዝዳንትነት የሚወዳደሩ ሶስቱም እጩዎች ድምጽ ሰጥተዋል የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦሊቪየር ጄ. ፒ. ንዱሁንጊሬ እንዳሉት የምርጫው ሂደት "በመላው ሀገሪቱ ሰላማዊ እና በሚገባ የተደራጀ እንዲሁም ከፍተኛ ቁጥር ያለው የመራጮች ተሳትፎ የታየበት ነው። "በማለት ተናግረዋል። " ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0