በሶማሊያ እስር ቤት በተሰማ ተኩስ እና ፍንዳታ ሳቢያ በትንሹ አምስት ሰዎች መሞታቸው ተዘገበ
በሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ እስር ቤት የሚገኙ ታራሚዎች የጦር መሳሪያ ማግኘት ከቻሉ በኋላ ተኩስ እና ፍንዳታ መከሰቱን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን የዓይን እማኞችን እና ባለስልጣናትን ጠቅሰው ቅዳሜ ዕለት ዘግበዋል።
ጥቃቱ የተፈፀመው ማለዳ አካባቢ በማእከላዊ ማረሚያ ቤት ውስጥ መሆኑን መገናኛ ብዙሀኑ ገልጸው፤ግርግሩ ከማእከላዊ እስር ቤት ተነስቶ ቀስ በቀስ ወደ ተቋሙ ዋና ክፍል ተዛምቷል።
በአሁኑ ወቅት ሁኔታው እንደቀጠለ ሲሆን፣ባለስልጣናት ሁኔታውን ለመቆጣጠር በሂደት ላይ መሆናቸውን የመገናኛ ብዙሃኑ አክለው ገልጸዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በሶማሊያ እስር ቤት በተሰማ ተኩስ እና ፍንዳታ ሳቢያ በትንሹ አምስት ሰዎች መሞታቸው ተዘገበ
በሶማሊያ እስር ቤት በተሰማ ተኩስ እና ፍንዳታ ሳቢያ በትንሹ አምስት ሰዎች መሞታቸው ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
በሶማሊያ እስር ቤት በተሰማ ተኩስ እና ፍንዳታ ሳቢያ በትንሹ አምስት ሰዎች መሞታቸው ተዘገበ በሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ እስር ቤት የሚገኙ ታራሚዎች የጦር መሳሪያ ማግኘት ከቻሉ በኋላ ተኩስ እና ፍንዳታ መከሰቱን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን የዓይን... 14.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-14T13:05+0300
2024-07-14T13:05+0300
2024-07-14T13:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በሶማሊያ እስር ቤት በተሰማ ተኩስ እና ፍንዳታ ሳቢያ በትንሹ አምስት ሰዎች መሞታቸው ተዘገበ
13:05 14.07.2024 (የተሻሻለ: 13:40 14.07.2024)
ሰብስክራይብ