የኬንያ ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ መንግሥት መፍረሱን አስታወቁ

ሰብስክራይብ
የኬንያ ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ መንግሥት መፍረሱን አስታወቁ ከምክትል ፕሬዝዳንት ሪጋቲ ጋቻጉዋ እና የጠቅላይ ካቢኔ ሴክሬታሪው እንዲሁም ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሙሳሊያ ሙዳቫዲ በስተቀር ሁሉም ሚኒስትሮች በለውጡ ወዲያው እንደሚነኩ ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0