ኦርባን ኔቶ በዩክሬን ግጭት "የጨመረ ንቁ ሚና" እየተጫወተ እንደሆነ ገልፀው "ኃላፊነት የጎደለው ነው" ሲሉ ተችተውታል
የሃንጋሪው ጠቅላይ ሚኒስትር ቪክቶር ኦርባን በኤክስ ገፃቸው ላይ ባደረጉት ንግግር "ኔቶ ከ75 ዓመታት በፊት የተቋቋመው የአባላቱን ደኅንነት ለማስጠበቅ ነበር። ነገር ግን ዛሬ ከዋናው ዓላማው እየራቀ፣ የበለጠ የጦር ድርጅት እየሆነ የመጣ ይመስላል" ብለዋል።
የዚህ ለውጥ ምልክት ኔቶ በዩክሬን ግጭት ውስጥ "የጨመረ ንቁ ሚና" እየተጫወተ መሆኑ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አክለዋል።
"በእኛ አስተያየት ይህ አደገኛ እና ኃላፊነት የጎደለው ነው። ምክንያቱም ማንም ሰው ይህ እንዴት እንደሚያልቅ ወይም የት እንደምንደርስ ማየት አይችልም።"
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኦርባን ኔቶ በዩክሬን ግጭት "የጨመረ ንቁ ሚና" እየተጫወተ እንደሆነ ገልፀው "ኃላፊነት የጎደለው ነው" ሲሉ ተችተውታል
ኦርባን ኔቶ በዩክሬን ግጭት "የጨመረ ንቁ ሚና" እየተጫወተ እንደሆነ ገልፀው "ኃላፊነት የጎደለው ነው" ሲሉ ተችተውታል
Sputnik አፍሪካ
ኦርባን ኔቶ በዩክሬን ግጭት "የጨመረ ንቁ ሚና" እየተጫወተ እንደሆነ ገልፀው "ኃላፊነት የጎደለው ነው" ሲሉ ተችተውታል የሃንጋሪው ጠቅላይ ሚኒስትር ቪክቶር ኦርባን በኤክስ ገፃቸው ላይ ባደረጉት ንግግር "ኔቶ ከ75 ዓመታት በፊት የተቋቋመው የአባላቱን... 11.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-11T12:38+0300
2024-07-11T12:38+0300
2024-07-11T13:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኦርባን ኔቶ በዩክሬን ግጭት "የጨመረ ንቁ ሚና" እየተጫወተ እንደሆነ ገልፀው "ኃላፊነት የጎደለው ነው" ሲሉ ተችተውታል
12:38 11.07.2024 (የተሻሻለ: 13:20 11.07.2024)
ሰብስክራይብ