የሩሲያ የደህንነት ተቋም በሶስት የመከላከያ ሚኒስቴር ከፍተኛ ባለስልጣናት ላይ ሊፈፀሙ የነበሩ የሽብር ጥቃቶችን አከሸፈ

ሰብስክራይብ
የሩሲያ የደህንነት ተቋም በሶስት የመከላከያ ሚኒስቴር ከፍተኛ ባለስልጣናት ላይ ሊፈፀሙ የነበሩ የሽብር ጥቃቶችን አከሸፈ እ.አ.አ 1994 የተወለደ አንድ የሩሲያ ዜጋ ሶስት ፈንጂዎችን በመልእክተኛ ለማድረስ ሲያቀነባበር በቁጥጥር ስር መዋሉን የፌዴራል ደህንነት አገልግሎት አስታውቋል። ቦምቦቹ በስጦታ ማሸጊያዎች ተጠቅልለው እንደነበር ኤፍ.ኤስ.ቢ ገልጿል። እስረኛው በዩክሬን የስለላ ድርጅት እንደተመለመለ አምኗል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0