ጀርመን በኒጀር የሚገኘውን የአየር ኃይል ጦር ሰፈሯን ልትዘጋ ነው።
ቡንደስዌህር (የጀርመን ጦር ሃይሎች) በኒጀር የሚገኘውን የአየር ኃይል ጦር ሰፈር እ.አ.አ ነሀሴ 31 ልትዘጋ መሆኑን የጀርመን መከላከያ ሚኒስቴርን ጠቅሶ አንድ የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል።
ወታደራዊ መኮንኖቹ ወደ ጀርመን ይመለሳሉ ተብሏል።
"በኒጀር የተላለፈልን ረቂቅ ስምምነት ባህሪውም ሆነ ይዘቱ ከግምት ውስጥ በማስገባት ስምምነት ላይ ለመድረስ መሰረት ሊሆን አይችልም"ሲል የመከላከያ ሚኒስቴር ገልጿል።
ሚኒስቴሩ ለጀርመን ወታደሮች የህግ ከለላ መስጠት እንደማይችሉ እና በሁለቱ ሀገራት መካከል ትልቅ ልዩነት መኖሩን ተናግረዋል።ስለዚህ ስምምነት ላይ ለመድረስ የሚደረጉ ውይይቶች ቆመዋል።እናም ከአሁን ወዲያ ጀርመን በመከላከያ ሆነ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሮች አማካኝነት በሚኖሩ በጋራ ፕሮጀክቶች ወይም የስልጠና መርሃ ግብሮች ላይ ከሀገሪቱ ጋር አትሠራም።
በኒያሚ የሚገኘው የጀርመን አየር ኃይል ጦር ሰፈር እ.አ.አ ከ2013 ጀምሮ በማሊ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰላም ማስከበር ተልዕኮ(MINUSMA) የሎጂስቲክስ ማዕከል ሆኖ አገልግሏል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ጀርመን በኒጀር የሚገኘውን የአየር ኃይል ጦር ሰፈሯን ልትዘጋ ነው።
ጀርመን በኒጀር የሚገኘውን የአየር ኃይል ጦር ሰፈሯን ልትዘጋ ነው።
Sputnik አፍሪካ
ጀርመን በኒጀር የሚገኘውን የአየር ኃይል ጦር ሰፈሯን ልትዘጋ ነው። ቡንደስዌህር (የጀርመን ጦር ሃይሎች) በኒጀር የሚገኘውን የአየር ኃይል ጦር ሰፈር እ.አ.አ ነሀሴ 31 ልትዘጋ መሆኑን የጀርመን መከላከያ ሚኒስቴርን ጠቅሶ አንድ የሀገር ውስጥ መገናኛ... 07.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-07T16:53+0300
2024-07-07T16:53+0300
2024-07-07T17:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий